Past Events

Past Events

የጥምቀት በዓል/The Holy Epiphany

ጥምቀት፦ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በባህረ ዮርዳኖስ በዮሐንስ እጅ መጠመቁን እያሰብን የምናከብራው በዓል ነው። የሚከበረውም ጥር 11 ቀን ነው። ማቴ. 3፥13

የልደት በዓል/The Holy Nativity Feast

ልደት፦ እግዚአብሔር አዳምን ለማዳን በገባለት ቃል ኪዳን መሠረት ጊዜው ሲደርስ ከእመቤታችን ድንግል ማርያም ከሥጋዋ ሥጋ ከነፍሷ ነፍስ ነስቶ በቤተልሔም አውራጃ በበጎች ግርግም የተወለደበት ዕለት የሚታሰብበት ነው፡፡ የሚከበረውም ታህሣስ 29 ወይም በ4ዓመት አንድ ጊዜ በዘመነ ዮሐንስ (ጳጉሜን 6 ሲሆን) ታህሣስ 28 ይከበራል። ሉቃ. 2፥1